መግቢያ » ልዩ ልዩ አንድ » ምክር ለሰሚው » ምክር ለሰሚው /31

የትምህርቱ ርዕስ | ምክር ለሰሚው /31

ወዳጄ ሆይ !

የዚህን ዓለም ንትርክና እልቂት የሚገድበው አንድ ነገር አለ ፣ እርሱም ይቅር ለእግዚአብሔር ነው ። እግዚአብሔርን የረሳ መከራ አይረሳውም ። የአብርሃም ሥራ ለዘር ፣ የይስሐቅ ሥራ ለመከር ፣ የያዕቆብ ሥራ ለጎተራ እንደበቃ ተናባቢ ትውልድም ሙሉ በረከት ያገኛል ። የእግዚአብሔርንና የንጉሥን ውለታ መርሳት ከዕድል ጋር መጣላት ነው ። ዕንባን ከዓይን የሚያደርቅ ፣ ኀዘንንን ከልብ የሚያርቅ የእግዚአብሔርን የፍቅሩን ዜማ ማሰላሰል ነው ። ያለፈው ደግነትህ ላይ ዛሬ ሳትጨምርበት እርሱን ብቻ እያሰብህ መኖር የራስህን ታሪክ ተራኪ ያደርግሃል ። ኑሮውን በሰው ሞት ላይ ያደረገ አንድ ቀን እንደሚሞት የዘነጋ ነው ። እስከ መቃብር ድረስ በጎ ግብር ሥራ ። ደግ ለመሆን የምታባክነው ጉልበት ክፉ ለመሆን ከምትደክመው ድካም ያነሰ ነው ።

በማኅበራዊ ሚዲያ ያጋሩ
ፌስቡክ
ቴሌግራም
ኢሜል
ዋትሳፕ

ተዛማጅ ትምህርቶች

የትምህርቱ ርዕስ
የትምህርቱ ርዕስ
የትምህርቱ ርዕስ
የትምህርቱ ርዕስ

መጻሕፍት

በዲያቆን አሸናፊ መኰንን

በTelegram

ስብከቶችን ይከታተሉ

አዳዲስ መጻሕፍት

ትርጉሙ:- ቀይ ዕንቈ

ለምድራችንና ለአገልግሎታችን በረከት የሆነ መጽሐፍ
የመጀመሪያ እትም ጥቅምት 2016 ዓ.ም

1ኛ ጢሞቴዎስ ትርጓሜ – ክፍል አንድ

የመጀመሪያ እትም ሐምሌ 2013 ዓ.ም

ምክር አዘል መጽሐፍ

የመጀመሪያ እትም