የትምህርቱ ርዕስ | ራስህን ስጠኝ

“እግዚአብሔርሰጠ ፥ እግዚአብሔርም ነሣ ፤ የእግዚአብሔር ስም የተባረከ ይሁን ።” (ኢዮ 1 21)
ጌታ ሆይ እነዚህ ውብ ድምፆች ፣ ባሪያህ ኢዮብ መከራ ስቃይ በበዙበት ወቅት እንዲናገራቸው የሰጠው ቃላት ናቸው ። እነዚህን ቃላት እንደ ኔ ባለ ኃጢአተኛ አፍና ልብ ላይ እንደገና አስቀመጥህ ። እንዴት ያለህ መልካም ነህ ! አንተ አንድ ወቅት ጤናን ሰጠኝ እኔም ረሳሁህ ። አንተም (ጤናዬን) ከእኔ ወሰድህና አሁን ወደ አንተ ተመለስሁ ። እንዴት ያለ እጅግ ታላቅ ስጦታ ነው ! ራስህን ለእኔ ትሰጠኝ ዘንድ ካንተ ይለዩኝ የነበሩትን ያንተን ስጦታዎች ከእኔ አራቅሃቸው
ጌታ ሆይ ፣ ካንተ ያልሆነውን በእኔ ያለውን ሁሉም ነገር ውሰድ ። ሁሉም ነገር ያንተ ነው ። አንተ ጌታ ነህ ምድራዊ መልካም ነገሮችን ፣ ክብር፣ ጤና ይወት ሁሉንም ነገር እዘዝ ። በእኔ ውስጥ ያንተን ቦታ የሚወስደውን ሁሉንም ነገር ከሩ ቊረጠው
በማኅበራዊ ሚዲያ ያጋሩ
ፌስቡክ
ቴሌግራም
ኢሜል
ዋትሳፕ

ተዛማጅ ትምህርቶች

የትምህርቱ ርዕስ
የትምህርቱ ርዕስ
የትምህርቱ ርዕስ
የትምህርቱ ርዕስ

መጻሕፍት

በዲያቆን አሸናፊ መኰንን

በTelegram

ስብከቶችን ይከታተሉ

አዳዲስ መጻሕፍት

ትርጉሙ:- ቀይ ዕንቈ

ለምድራችንና ለአገልግሎታችን በረከት የሆነ መጽሐፍ
የመጀመሪያ እትም ጥቅምት 2016 ዓ.ም

1ኛ ጢሞቴዎስ ትርጓሜ – ክፍል አንድ

የመጀመሪያ እትም ሐምሌ 2013 ዓ.ም

ምክር አዘል መጽሐፍ

የመጀመሪያ እትም