መግቢያ » ግጥም » ቀድማችሁ ተሰሩ

የትምህርቱ ርዕስ | ቀድማችሁ ተሰሩ

                       ሰኞ፣ ታኅሣሥ 2 2004
አብርሃም ተስፋውን በብዙ ሊቀበል
ብዙ አስርት ዓመታት ፍፁሙን ታግሷል
ሕዝቡን እንዲመራ ቅዱሱ ሲጠራ
ሰማንያ አመታትን ሙሴ ፃድቅ ነብይ በእጁ ተሰራ
የልዑልን መንገድ ጠራጊውን ሊወልድ
ካህኑ ዘካርያስ ብዙ ዘመናት ፀንቷል በአገልግሎት
አብንና እኛን ሊያገለግል ጌታ ሰላሳ ዘመናት ኖሯል በዝምታ

የመሰራት ዘመን ከአገልግሎት በልጦ
የአገልግሎት ዘመን ከመሰራት አንሶ
በፍጹም ማስተዋል ሩጫቸውን ሮጠው
ለእግዚአብሔር መንግሥት መንጋ ምርኮ አብዝተው
የህይወት መምህራን እንዲህ ካስተማሩ
ምንድን ነው ችኮላው ታይቶ መሰወሩ
ሲሮጡ የታጠቁት ሲሮጡ ይፈታል
ሳይሰሩም መሮጥ አረም ያስታቅፋል
እናንተ አገልጋዮች ቀድማችሁ ተሰሩ

ሮኆቦት እንዲሆን እንዲሰፋ መከሩ

በማኅበራዊ ሚዲያ ያጋሩ
ፌስቡክ
ቴሌግራም
ኢሜል
ዋትሳፕ

ተዛማጅ ትምህርቶች

የትምህርቱ ርዕስ
የትምህርቱ ርዕስ
የትምህርቱ ርዕስ
የትምህርቱ ርዕስ

መጻሕፍት

በዲያቆን አሸናፊ መኰንን

በTelegram

ስብከቶችን ይከታተሉ

አዳዲስ መጻሕፍት

ትርጉሙ:- ቀይ ዕንቈ

ለምድራችንና ለአገልግሎታችን በረከት የሆነ መጽሐፍ
የመጀመሪያ እትም ጥቅምት 2016 ዓ.ም

1ኛ ጢሞቴዎስ ትርጓሜ – ክፍል አንድ

የመጀመሪያ እትም ሐምሌ 2013 ዓ.ም

ምክር አዘል መጽሐፍ

የመጀመሪያ እትም