ቤተ ጳውሎስ ሰኞ ነሐሴ 28/2004 ዓ.ም
ቤተ ጳውሎስ የእግዚአብሔርን መንግሥት የምትሰብክ፣ ሰዎችን ሊጽናና በሚችለው በቃሉ ሕይወትነት የደከሙትን የምታበረታ፣ የተሰቀለውን ክርስቶስ ማዕከል በማድረግ ለዘላለም ክብር ወገኖችን የምታሰናዳ፣ መልካም ሰብእና ካላቸው ሰዎች ታሪካቸውን ለትምህርት የምትወስድ፣ በአጥር ያልተከለለ ምክርን የምታፈስስ በዚህም የምትቀጥል ሰሌዳ ናት። ይህንን አንድ ዓመት በምክሩ ከእኛ ጋር የነበረውን እግዚአብሔር እናመሰግናለን። እናንተም ስላዳመጣችሁን አእምሮአችሁ ይባረክ እንላለን።