መግቢያ » ግጥም » አልበለጥነውም ወይ?

የትምህርቱ ርዕስ | አልበለጥነውም ወይ?

                                                                 ሐሙስ፣ ጥቅምት 2 2004
 

የአመፃ ጌታ ክፋት የሚያቆነጅ
ንፉግን አፍቃሪ ደግነት አሳዳጅ
ቢሆንም ቢሆንም ጠላቷ የሠላም
ለአንድ ጊዜ እንጂ
        ጌታ ክርስቶስን ዳግም አልፈተነም፡፡
የሰው ልጆች ግን፦
በእድሜ ዘመኑ ዱካውን አሽትተው
በዋለበት ውለው ባደረበት አድረው
ረበናት መሪዎች ሊቅ መባላቸውን
ለአምልኮ ተመርጠው መለየታቸውን
ዘንግተውት ሁሉን በልጠው ዲያቢሎስን
ብዙ ፈትነውት ባያርፍ ልባቸው
እስኪ ውረድ አሉት
               በመስቀል ቸንክረው፡፡
ታድያ ክርስቶስ ሆይ!
እኛ ዲያቢሎስን አልበለጥነውም ወይ?!
በማኅበራዊ ሚዲያ ያጋሩ
ፌስቡክ
ቴሌግራም
ኢሜል
ዋትሳፕ

ተዛማጅ ትምህርቶች

የትምህርቱ ርዕስ
የትምህርቱ ርዕስ
የትምህርቱ ርዕስ
የትምህርቱ ርዕስ

መጻሕፍት

በዲያቆን አሸናፊ መኰንን

በTelegram

ስብከቶችን ይከታተሉ

አዳዲስ መጻሕፍት

ትርጉሙ:- ቀይ ዕንቈ

ለምድራችንና ለአገልግሎታችን በረከት የሆነ መጽሐፍ
የመጀመሪያ እትም ጥቅምት 2016 ዓ.ም

1ኛ ጢሞቴዎስ ትርጓሜ – ክፍል አንድ

የመጀመሪያ እትም ሐምሌ 2013 ዓ.ም

ምክር አዘል መጽሐፍ

የመጀመሪያ እትም