መግቢያ » ግጥም » እንገባ ዘንድ አለን

የትምህርቱ ርዕስ | እንገባ ዘንድ አለን

                                    ቅዳሜ፣ ኅዳር 9 2004
ምድሪቱ ያልተነካች የማርና ወተት
በረከቷ ብዙ የሚያጠግብ ህብስት
ተስፋው ከግንብ ይልቅ የጸና
ስሙ በጠላት ፊት ሞገስና ግርማ
የአንደበትህ ውበት የጥያቄዎች መልስ
የረሀብህ ጥጋብ የደዌ ሁሉ ፈውስ

ሊያወርስህ ያሰበው ገና ገና ብዙ
የእግዚአብሔር ህዝብ ሆይ የሚጠብቅህ ሳይዝል አይኖችህ ፈዘዙ
ገና በማለዳ ጉልበት በረሰ
ምኑንም ሳታየው ሀሞትህ ፈሰሰ
አረጀህ ሳይነጋ ጮራህ ሳይፈነጥቅ
ፀጋ በዝቶ ሳለ የመንፈስ ቅዱስ ጽድቅ
ንቃ ወገን ንቃ ወንጌሉ ሲዘራ
ወደ እግዚአብሔር መንግስት እንገባ ዘንድ አለን በብዙ መከራ
በማኅበራዊ ሚዲያ ያጋሩ
ፌስቡክ
ቴሌግራም
ኢሜል
ዋትሳፕ

ተዛማጅ ትምህርቶች

የትምህርቱ ርዕስ
የትምህርቱ ርዕስ
የትምህርቱ ርዕስ
የትምህርቱ ርዕስ

መጻሕፍት

በዲያቆን አሸናፊ መኰንን

በTelegram

ስብከቶችን ይከታተሉ

አዳዲስ መጻሕፍት

ትርጉሙ:- ቀይ ዕንቈ

ለምድራችንና ለአገልግሎታችን በረከት የሆነ መጽሐፍ
የመጀመሪያ እትም ጥቅምት 2016 ዓ.ም

1ኛ ጢሞቴዎስ ትርጓሜ – ክፍል አንድ

የመጀመሪያ እትም ሐምሌ 2013 ዓ.ም

ምክር አዘል መጽሐፍ

የመጀመሪያ እትም