የዲያቆን አሸናፊ መኰንን ገጽ

የዲያቆን አሸናፊ መኰንን ገጽ 

…ስብከት አራት /ካለፈው የቀጠለ/

21.    በተመሳሳይ መልኩ አሁንም ሁላችንንም መልካምና ደግ አምላክ እንደ መሆኑ እየታገን ነው። ምን ያል ጊዜ  እንደምንበድል እያየ ሰላም ይሰጠናል ። ኃጢአት የራው ሰው ራሱን እስኪያቅብ ደግሞ ከመበደል እስኪመለስ ድረስ ይታገዋል ። ደግሞም ንስየገባውን ኃጢአተኛ በፍቅርና በደስታ ይቀበለዋል ። መጽሐፉም የሚለው እንዲሁ ነው፡- “እላችኋለሁ ፥ እንዲሁ ንስሐ በሚገባ በአንድ ኃጢአተኛ በእግዚአብሔር መላእክት ፊት ደስታ ይሆናል” (ሉቃ. 15፥10) “እንደዚሁ ከእነዚህ ከታናናሾቹ አንዱ እንዲጠፋ በሰማያት ያለው አባታችሁ ፈቃድ አይደለም” (ማቴ. 18፥14) ። ነገር ግን በእግዚአብሔር መልካምነትና ትር ያለው ሰው በድብቅ ይሁን በግልጽ ለበደለው በደል ካልካሰየእግዚአብሔርን ትት ኃጢአተኛውን ወደ ንስሐ እንዲመራው ካላወቀ ይህንን ንቆ በኃጢአት ላይ ኃጢአትን በስንፍና ላይ ስንፍናንበበደልም ላይ በደልን እያከማቸ የኃጢአትን ገደብ ያልፍና በመጨረሻ ድጋሜ ሊነበት ወማይችለው ማንነት ላይ ይደርስና ይሰባበራል ፈጽሞ ይጠፋም ዘንድ ለሰይጣን ተላልፎ ይሰጣል። 
22.    ሰዶም ውስጥም የተፈጠረው ይህ ነው ። ንስሳይገቡ ብዙ ጊዜ በደሉ። በመጨረሻም በከንቱ ሳባቸው መላእክት ላይ የጭካኔ ኃጢአት ሊፈጽሙባቸው ወደዱ ።በንስሐም ሊመለሱ ስላልቻሉ በመጨረሻ ተዋቸው። የኃጢአትንም ልክ አለፉ በዚህም ምክንያት በመለኮታዊ በቀል በእሳት ጠፉ። በኖም ዘመን የሆነው ተመሳሳይ ነገር ነው ። ሁል ጊዜ ንስሐ ሳይገቡ እየበደሉ አሰቃቂና ከፍተኛ የሆነ የኃጢአት ደረጃ ላይ ደረሱ ።ምድርም ፈጽማ ረከሰች ። በግብፃውያኑ ዘንድም የሆነው እንዲሁ ነው ። ብዙ ጊዜ ኃጢአትን ሩ ። የእግዚአብሔርንም ዝቦች በደሉ እግዚአብሔር ግን ለእነርሱ መልካም ነበረና ፈጽመው እንዲጠፉ በበሽታ ወረርሽኝ አልመታቸውም ። ነገር ግን ቅጣት እንዲሆናቸውና በንስሐ ወደ እርሱ እንዲመለሱ እየፈለገና እየጠበቀ አነስ ያለ መቅሰፍትን አመጣባቸው ። ነገር ግን እነርሱ የእግዚአብሔርን ዝቦች በደሉ ሳባቸውንም ቀይረው ባለማመን ለክፉ ላማቸቆሙ ። የእግዚአብሔርንም ሕዝቦች ጨቆኑ ። እግዚአብሔር ዝቡን በብዙ ድንቆች ከግብፅ በሙሴ መሪነት አወጣቸው። ግብፃውያንም የእግዚአብሔርን ዝቦች በመከተል ታላቁን በደል ፈጸሙባቸው። በዚህም መለኮታዊው በቀል ፈጽሞ አጠፋቸውና በላቸው። በውም አስጥሞ እንደማይረባ ነገሮች ፈረደባቸው
23.    ከዚህ በፊት እንዳልነው በተመሳሳይ መልኩ እስራኤላውያንም የእግዚአብሔርን ነያት በመግደልና ብዙ ክፉ ነገሮችን እያደረጉ በተደጋጋሚ ኃጢአትን በደልንም በደሉም ። ምንም እንኳን እግዚአብሔር ሰላሙን ሰጥቶ በትት ንስሐ እንዲገቡ ቢጠብቃቸውም በደሉት ። እርሱም ዳግም እንዳይነአድርጎ ቀጣቸው። እጃቸውንም በጌታ ክብር ላይ አነ። በዚህም ፈጽሞ ተዋቸው ። ነይነትክህነትና አገልግሎት ከእነርሱ ተወስዶ ለሚያምኑ አሕዛብ ተሰጣቸው ። ጌታም እንለው፡- “ስለዚህ እላችኋለሁ፥ የእግዚአብሔር መንግሥት ከእናንተ ትወሰዳለች ፍሬዋንም ለሚያደርግ ሕዝብ ትሰጣለች” (ማቴ. 21፥43) ። እስከዚህ ድረስ እግዚአብሔር ታገሣቸለእነርሱም አዝኖ አላጠፋቸውም ነገር ግን የኃጢአትን ገደብ አልፈው እጃቸውን የጌታ ክብር ላይ ሲያነእግዚአብሔር ፈጽሞ ተዋቸው
24.    የተወደዳችሁ እነዚህን ነገሮች ሰፋ አድርገን አይተናል ከቅዱሳት መጻፍትም ንስበቶሎ መግባትና በመልካምነቱ ከክፉ ራችንና መጥፎ ዝንባሌአችን ተላቀን እንድንመጣ ወደሚጠብቀን ወደ ጌታ መቅረብ እንዳለብን ተምረናል ። ጌታ ስንመለስ በታላቅ ደስታ ይቀበለናልና አለመታዘዛችን ከቀን ወደ ቀን እንዳይጨምር ፤ በደላችንም እየበዛና እየተከማቸ እንዳይሄድ የእግዚአብሔርም ቁጣ በራሳችን ላይ እንዳይመጣ እንጠንቀቅ ። ወደ እርሱ በእውነት ተመለሰ ልብ ለመቅረብ በቅንነት እንጣር ። ስለ መዳናችንም ተስፋ አንቁረጥ ተስፋ መቁረጥ በራሱ ስህተትና ኃጢአት ነው ። ኃጢአትን ማሰብየኃጢአተኛነት ስሜት ተስፋ እስከ ማስቆረጥ ደርሶ ይህን ያል ከተቆጣጠረን ወደ ዘንቸልተኛነትግድ የለሽነትና ስንና እናመራለን ። በዚህም በሰው ሁሉ ላይ ባለው በጌታ ቸርነት ተለውጠን ወደ ጌታ በመቅረብ ድነት እንዳናገኝ ያደርገናል።
25.    በኃጢአት ቁጥጥር ር ስለሆን ይህን ከሚያህል የኃጢአት ቀንበር መመለስ ከባድና ማይቻል ሆኖ ከተሰማን አስቀድሜ እንዳልኩት ይህ ሳብ ለድነታችን ክፋትና መሰናክል ነው የሚል ሳብም ካለን ጌታችን በቸርነቱ ሥጋ ተዋህዶ ሲመጣ እንዴት የዓይነ ውሮችን ዓይን እንዳበራሽባዎችን እንደ ተረተረሁሉንም ዓይነት በሽታዎች እንደ ፈወሰየጠፉትንና የበሰበሱትን ሙታንን እንዳስነሣ ፣ መስማት የተሳናቸውን እንዲሰሙ እንዳደረገሌጌዎን የሆነን አጋንንትን ከአንድ ሰው እንዳወጣና ከእብደት ወደ ጤነኛ ማንነት እንደ መለሰው እና ። እንዲህ ከሆነ እንዴት ወደ እርሱ የተመለሰችንከእርሱ ምንና እርዳታን የምፈልግን ነፍስ ከኃጢአት አሳብ ተላቃ ደስታ እንድታገኝ ፤ በጸጋውም እንድትኖርና በሳብ እንድትታደስጤናማና ሰላማዊ ወደ ሆነ ሳብና እይታ እንድትመጣ ጭፍንደንቆሮና ሙት ከሆነ አለማመንና ግድ የለሽነት ወደ ጸጋው ጥበቃና ወደ ልብ ንጹሕነት እንዴት አብዝቶ አይመልሳትም? ግዙፉን ሥጋ የፈጠረ እርሱ ነስንም ፈጥሯታል ። በዚህ ምድርም በተመላለሰበት ጊዜ ሰዎች ወደ እርሱ እገዛና ፈውስን ፈልገው ሲመጡ የእውነት ብቸኛ ሐኪም የሆነው እርሱ ልክ እንደ መልካም ሐኪም ኃጢአታቸውን ሳያስብ እንደየፍላጎታቸው ይፈውሳቸው ነበር ። ለመንፈሳዊውም ነገር ልክ እንደዚሁ ነው
26.    ለሚጠፋውና ለሚሞተው ሰውነት ይህን ያል ካዘነለጠየቁትም እጅግ በጣም በላቀ መልካምነት የፈለጉትን ነገር ካደረገ ለማትጠፋለማትሞትና ለማትበሰብስ በድንቁርናበክፋትበአለማመንበግድ የለሽነትና በሌሎች የኃጢአት ደዌዎች ለተያዘች ነፍስ በዚህ ሁሉ ውስጥም ሁና የእርሱን እርዳታ በመሻት ወደ ጌታ ስትመጣዓይኗንም ወደ ምረቱ ስታዞርከእርሱም ከኃጢአት ምኞት መዳኛና የሁሉም ክፋቶች ማስወገጃ የሆነውን የመንፈስን ጸጋ ለመቀበል ስትሻ እርሱ ራሱ እንዴት አብዝቶ አያደርግላትም? ይህንንም እርሱ ራሱ እንዲህ ብሎ በተናገረው ቃል መሠረት መረዳት እንችላለን፡- “እግዚአብሔር እንኪያስ ቀንና ሌሊት ወደ እርሱ ለሚጮኹ ለሚታገሣቸውም ምርጦቹ አይፈርድላቸውምን? ለሚታገሣቸውም ምርጦቹ አይፈርድላቸውምን? እላችኋለሁ፥ ፈጥኖ ይፈርድላቸዋል” (ሉቃ. 18፥7) በሌላ ቦታም እንዲህ ብሎ አጥብቆ አሳሰበ ፡- “እኔም እላችኋለሁ ፡- ለምኑ ፥ ይሰጣችሁማል ፤ ፈልጉ ፥ ታገኙማላችሁ ፤ መዝጊያን አንኳኩ ፥ ይከፍትላችሁማል” (ሉቃ. 11:9) ካለ በኋላ መዝጊያው ላይ እንዲህ አለ ፡- “እንኪያስ እናንተ ክፉዎች ስትሆኑ ለልጆቻችሁ መልካም ስጦታ መስጠት ካወቃችሁ ፥ በሰማይ ያለው አባት ለሚለምኑት እንዴት አብልጦ መንፈስ ቅዱስን ይሰጣቸው?” (ሉቃ 11፥13)።
27.    እንግዲህ ባየናቸው የመጽሐፍ ቅዱስ ክፍሎች መሠረት በልመና ዘወትር ሳናቋርጥ የጸጋውን ድጋፍ እንድንለምን አሳስቦናል ። እርሱ ወደ ራሱ እንዲመልሳቸውና ቁስላቸውንም እንዲፈውስ ወደ ኃጢአተኞች ነው የመጣው። እኛ ባለን አቅም ሁሉ ከክፉ ነገር ራሳችንን እንጠብቅ ፤ ከዚህ ዓለም ማታለያዎች መጥፎ  ምኞቶች ሸሽተንለክፋትና ከንቱ ሳቦች ጀርባችንን ሰጥተን ባለን አቅም ሁሉ ወደ እርሱ እንጓዝበእርሱ እን እርሱም የሚያስፈልገንን እገዛ ይሰጠናል ። ባላቸው አቅም ሁሉ በፈቃድና በፍላጎት ከዓለማዊ ፍቅር ለመነጠልከምድራዊም ሳብ ለመላቀቅ የሚጥሩትን በናፍቆትና በመፈለገ እርሱ ላይ ሁሉንም ነገር የሚጥሉትንስሙንም ለሚጠሩትና ወደ እርሱ ለሚመለሱት እርሱ መሪ ስለሆነ በፍጥነት የማይፈወሱት ደዌዎችን በመፈወስ ያድናቸዋል ። እንዲህ ላለች ነፍስ እርሱ እገዛውን ይሰጣታል ። ሁሉንም ነገር እንደማይጠቅም ለምትቆጥረው በዚህም ዓለም ባለ በየትኛውም ነገር ላይ ለማታርፍ ነገር ግን ሰላሟንና ረፍቷን በእርሱ ፀጥታ ላይ የምታደርግ ነፍስእንዲህ ባለ እምነትም ሰማያዊውን ስጦታ የተሰጣት በጸጋም ለሚሰጣት ማረጋገጫ እርካታ ታገኛለች ። ከዚህም በኋላ መንፈስ ቅዱስን በፈቃድዋ ዘወትር ካገለገለችመልካም በሆነ ነገርም በየቀኑ ካደገችበጽድቅ መንገድም ከኖረችእስከ መጨረሻውም ወደ ክፉው መንገድ ሳትናወጥና ሳታጉረመርምመንፈስ ቅዱስንም በምንም ዓይነት ሁኔታ ሳታሳዝን ከኖረች በምድር ሳለች  እነርሱን በመምሰል (1 ቆሮ 11፥1) የእነርሱ ወዳጅና ዘመድ ሆና ኑራለችና ከቅዱሳኑ ጋር ዘላለማዊ ድነት ታገኛለች ። አሜን።
በማኅበራዊ ሚዲያ ያጋሩ
ፌስቡክ
ቴሌግራም
ኢሜል
ዋትሳፕ
አዳዲስ መጻሕፍትን ይግዙ

ተዛማጅ ጽሑፎች

መጻሕፍት

በዲያቆን አሸናፊ መኰንን

በTelegram

ስብከቶችን ይከታተሉ