የዲያቆን አሸናፊ መኰንን ገጽ

የዲያቆን አሸናፊ መኰንን ገጽ 

እንኳን ከ 2015 ዓ.ም ዘመነ ሉቃስ ወደ 2016 ዓ.ም ዘመነ ዮሐንስ በሰላምና በጤና አሸጋገራችሁ!

ዓመቱን ሙሉ ኖረው ይህችን ቀን ሳያዩ ትላንት የሞቱ አሉ። የኖርነው ስለ ፈለግን ሳይሆን ስለ ተፈቀደልን ነው፡ ፡ ይህች ቀን ከሰው የምትሰጥ ብትሆን ኖሮ ባላገኘናት ነበር። እነዚያ የሞቱት በሞኝነት ፣ እኛ የቀረነው በብልጠት አይደለም:: መኖር የአንድ አምላክ ስጦታ ነው:: እንኳን ለዚህች ቀን አበቃን! ዓመቱን የሰላም ያድርግልን!

በማኅበራዊ ሚዲያ ያጋሩ
ፌስቡክ
ቴሌግራም
ኢሜል
ዋትሳፕ
አዳዲስ መጻሕፍትን ይግዙ

ተዛማጅ ጽሑፎች

መጻሕፍት

በዲያቆን አሸናፊ መኰንን

በTelegram

ስብከቶችን ይከታተሉ