መግቢያ » ልዩ ልዩ ሁለት » የደረሰ ሰው ምስጋና !

የትምህርቱ ርዕስ | የደረሰ ሰው ምስጋና !

በዘመናት ውስጥ ያው የሆንህ ፣ ፀሐይህ ጥልቀት ፣ መቅረዝህ ክትመት ፣ ፍቅርህ ፍልሰት የሌለበት ፤ እውነተኛ ርኅራኄህ የሚታደግ ፣ ጌታዬ እግዚአብሔር ሆይ ! እኔም ኖርሁ ለማለት ስለ በቃሁ አመሰግንሃለሁ ። የመኖር ቃል ምስጋና ፣ የመኖር ምሥጢርም አንተን በኑሮ ማክበር ነውና እርሱን እመኛለሁ ። ደርሻለሁና እንደ ደረሰ ሰው አመሰግንሃለሁ ! እስከዚህ ቀን ድረስም በጸሎት ላገዛችሁኝ ፣ በጥሩ ዓይናችሁ ላያችሁኝ ውዶች የክብር ዘመን ይጨመርላችሁ !

በማኅበራዊ ሚዲያ ያጋሩ
ፌስቡክ
ቴሌግራም
ኢሜል
ዋትሳፕ

ተዛማጅ ትምህርቶች

የትምህርቱ ርዕስ
የትምህርቱ ርዕስ
የትምህርቱ ርዕስ
የትምህርቱ ርዕስ

መጻሕፍት

በዲያቆን አሸናፊ መኰንን

በTelegram

ስብከቶችን ይከታተሉ

አዳዲስ መጻሕፍት

ትርጉሙ:- ቀይ ዕንቈ

ለምድራችንና ለአገልግሎታችን በረከት የሆነ መጽሐፍ
የመጀመሪያ እትም ጥቅምት 2016 ዓ.ም

1ኛ ጢሞቴዎስ ትርጓሜ – ክፍል አንድ

የመጀመሪያ እትም ሐምሌ 2013 ዓ.ም

ምክር አዘል መጽሐፍ

የመጀመሪያ እትም