የትምህርቱ ርዕስ | ጸሎት

ጌታ ሁችንም የተሳደበውና ያመነው ወንበዴ ነን ጌታ ሆይ አምናለሁ አለማመኔን እርዳው ፤
ጌታ ሆይ ከሞት ቊጥጥር ሥር ነኝ አንዳች ማድረግ የምችለው የለም
ነገር ግን፡- “ጌታ ሆይ በመንግትህ በመጣህ ጊዜ አስበኝ” እያልሁ እጮኻለ
ኢየሱስ ሆይ ፣ አሰቃቂ በሆነው ዓለም ውስጥ አንዳች አላውቅም አንዳችም አልረዳም። ነገር ን አንተ እጅህን ፣ ልብህን ከፍተህ ወደ እኔ መጣህ ያንተ መኖር ብቻውን መንግተ ሰማያቴ ነው ።
ኦ በመንግትህ በመጣህ ጊዜ አስበኝ !
ጤነኞችን ሳይሆን በሽተኞችን ለምትቀበል ለአንተ ክብርና ምስጋና ይሁን።
በሰዎች ፍርድ የተጣለው ወንጀለኛው ወዳጅህ ለሆነው ለአንተ ክብርና ምስጋና ይሁን ።
“ጌታ ሆይ በመንግትህ በመጣህ ጊዜ አስበኝ” እያሉ የሚጮትን ነ እያወጣህ ወደ ሲኦል ወርደሃል ።
   /የራሻው ፓትያርክ በርተሎሜዎ/
በማኅበራዊ ሚዲያ ያጋሩ
ፌስቡክ
ቴሌግራም
ኢሜል
ዋትሳፕ

ተዛማጅ ትምህርቶች

የትምህርቱ ርዕስ
የትምህርቱ ርዕስ
የትምህርቱ ርዕስ
የትምህርቱ ርዕስ

መጻሕፍት

በዲያቆን አሸናፊ መኰንን

በTelegram

ስብከቶችን ይከታተሉ

አዳዲስ መጻሕፍት

ትርጉሙ:- ቀይ ዕንቈ

ለምድራችንና ለአገልግሎታችን በረከት የሆነ መጽሐፍ
የመጀመሪያ እትም ጥቅምት 2016 ዓ.ም

1ኛ ጢሞቴዎስ ትርጓሜ – ክፍል አንድ

የመጀመሪያ እትም ሐምሌ 2013 ዓ.ም

ምክር አዘል መጽሐፍ

የመጀመሪያ እትም