የዲያቆን አሸናፊ መኰንን ገጽ

የዲያቆን አሸናፊ መኰንን ገጽ 

ጸሎት

ጌታ ሁችንም የተሳደበውና ያመነው ወንበዴ ነን ጌታ ሆይ አምናለሁ አለማመኔን እርዳው ፤
ጌታ ሆይ ከሞት ቊጥጥር ሥር ነኝ አንዳች ማድረግ የምችለው የለም
ነገር ግን፡- “ጌታ ሆይ በመንግትህ በመጣህ ጊዜ አስበኝ” እያልሁ እጮኻለ
ኢየሱስ ሆይ ፣ አሰቃቂ በሆነው ዓለም ውስጥ አንዳች አላውቅም አንዳችም አልረዳም። ነገር ን አንተ እጅህን ፣ ልብህን ከፍተህ ወደ እኔ መጣህ ያንተ መኖር ብቻውን መንግተ ሰማያቴ ነው ።
ኦ በመንግትህ በመጣህ ጊዜ አስበኝ !
ጤነኞችን ሳይሆን በሽተኞችን ለምትቀበል ለአንተ ክብርና ምስጋና ይሁን።
በሰዎች ፍርድ የተጣለው ወንጀለኛው ወዳጅህ ለሆነው ለአንተ ክብርና ምስጋና ይሁን ።
“ጌታ ሆይ በመንግትህ በመጣህ ጊዜ አስበኝ” እያሉ የሚጮትን ነ እያወጣህ ወደ ሲኦል ወርደሃል ።
   /የራሻው ፓትያርክ በርተሎሜዎ/
በማኅበራዊ ሚዲያ ያጋሩ
ፌስቡክ
ቴሌግራም
ኢሜል
ዋትሳፕ
አዳዲስ መጻሕፍትን ይግዙ

ተዛማጅ ጽሑፎች

መጻሕፍት

በዲያቆን አሸናፊ መኰንን

በTelegram

ስብከቶችን ይከታተሉ