![](https://ashenafimekonen.com/wp-content/uploads/2015/11/nick-abrams-IKtdqKatKPk-unsplash-1-300x194.jpg)
እርስ በርሳችሁ(37)
አታንጎራጉሩ “እርስ በርሳችሁ አታንጎራጉሩ” (ዮሐ. 6፡43) ይህን ቃል የተናገረው የምስጋናው ባለቤት ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ነው።
አታንጎራጉሩ “እርስ በርሳችሁ አታንጎራጉሩ” (ዮሐ. 6፡43) ይህን ቃል የተናገረው የምስጋናው ባለቤት ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ነው።
አትጣሉ “በመንገድ እርስ በርሳችሁ አትጣሉ” (ዘፍ.45፡24)። የዕድሜ ብዛት ብቻውን ጥበብ አያመጣም። የዘመን ርዝማኔም አዋቂ ያደርገኛል
አትከፋፉ “እርስ በርሳቸውም እስኪለያዩ ድረስ መከፋፋት ሆነ” (የሐዋ.15፡39)። የጳውሎስና የበርናባስ የወንጌል ቡድን ማርቆስን አስከትሎ ይጓዝ
አታጉረምርሙ “ወንድሞች ሆይ እንዳይፈረድባችሁ እርስ በርሳችሁ አታጉረምርሙ” (ያዕ. 5፡9)። ማጉረምረም የልብና የአንደበት ድምፅ ነው። ማጉረምረም
በአድማ አትያዙ “እርስ በርሳቸውም፦ ኑ፥ አለቃ ሾመን ወደ ግብፅ እንመለስ ተባባሉ” (ዘኁ. 14፡4)። የእስራኤል ልጆች
በአጉል ፍቅር አትዋደዱ “እርስ በርሳቸውም፦ ኑ፥ ጡብ እንሥራ፥ በእሳትም እንተኩሰው ተባባሉ” (ዘፍ. 11፡3)። በምድር ላይ
አትተማሙ “ወንድሞች ሆይ፥ እርስ በርሳችሁ አትተማሙ።ወንድሙን የሚያማ በወንድሙም የሚፈርድ ሕግን ያማል በሕግም ይፈርዳል… በሌላው የምትፈርድ
ከንቱ ክብርን አትቀባበሉ “እናንተ እርስ በርሳችሁ ክብር የምትቀባበሉ ከአንዱም ከእግዚአብሔር ያለውን ክብር የማትፈልጉ፣ እንዴት ልታምኑ
ተነጋገሩ “የዚያን ጊዜ እግዚአብሔርን የሚፈሩ እርስ በርሳቸው ተነጋገሩ፤ እግዚአብሔርም አደመጠ፥ሰማም፥ እግዚአብሔርንም ለሚፈሩ ስሙንም ለሚያስቡ የመታሰቢያ
copyright @ 2024 ዲያቆን አሸናፊ መኰንን
የዚህ ገጽ ዓላማ ኦርቶዶክሳዊ ትምህርቶችን ማስተላለፍ፣ ትውልድን በእግዚአብሔር ቃል ማነጽና የተሻለ ዘመንን መናፈቅ ነው።