የትምህርቱ ርዕስ | ማንም

እግዚአብሔር በጊዜ ውስጥ የማይሽረው ቍስል የለም ። ከዛሬ ነገ የተሻለ ነው ። ከባዱ ይቀላል ፣ መራራው ይጣፍጣል ፣ ዓመፀኛው ይበርዳል ። ለሞት የሚፈልጉህ ንዴታቸው ይበርዳል ። ያሳደዱህ “ግን ምን ሁነን ነው ?” ብለው ንስሐ ይገባሉ ። ያደሙብህ ተጣልተው ይበታተናሉ ። ጠላቶችህ እየኮሰሱ ያንተ ቤት ግን እየበረታ ይሄዳል ። እውነት እልሃለሁ ከዛሬ ነገ ይሻላል ። ብቻ ቅን ሁን ። እግዚአብሔርንም ተስፋ አድርግ ። ሕይወት የእግዚአብሔር ሂሳብ ናትና ማንም አይዘጋትም ።

ከኤፌሶን ምዕራፍ አራት ትርጓሜ የተወሰደ /ያልታተመ/

ዲያቆን አሸናፊ መኰንን
ታኅሣሥ 25 ቀን 2014 ዓ.ም.

በማኅበራዊ ሚዲያ ያጋሩ
ፌስቡክ
ቴሌግራም
ኢሜል
ዋትሳፕ

ተዛማጅ ትምህርቶች

የትምህርቱ ርዕስ
የትምህርቱ ርዕስ
የትምህርቱ ርዕስ
የትምህርቱ ርዕስ

መጻሕፍት

በዲያቆን አሸናፊ መኰንን

በTelegram

ስብከቶችን ይከታተሉ

አዳዲስ መጻሕፍት

ትርጉሙ:- ቀይ ዕንቈ

ለምድራችንና ለአገልግሎታችን በረከት የሆነ መጽሐፍ
የመጀመሪያ እትም ጥቅምት 2016 ዓ.ም

1ኛ ጢሞቴዎስ ትርጓሜ – ክፍል አንድ

የመጀመሪያ እትም ሐምሌ 2013 ዓ.ም

ምክር አዘል መጽሐፍ

የመጀመሪያ እትም